ይህ ተቋም ለትርፍ ያልተቋቋመ የመሐል አምሐራ ሳይንት የልማትና ተራድኦ ማህበር ሲሆን በአካባቢው ተወላጆችና ወዳጆች ጥቅምት 2015 አም ህጋዊ ሰውነት አገኝቷል።ማህበሩ ምሁራንን፣ ነጋዴዉን፣ ገበሬውን፣ተማሪውን፣ሰራተኛ እንድሁም ሌሎች አጋር አካላትን በማስተባበር ሙያ እና ሃብት በመጠቀም አካባቢውን ማልማት፤ በማህበረሰቡ ውስጥ የሚንፀባረቁ ጎጅ ልምዶችን ለማስወገድ የተቋቋመ ማህበር ነዉ።
Подписчики: 622
Онлайн: 30
Тип: supergroup
Язык: am