ጋበር በጉራጌ ዞን የኧዣ ወረዳ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን ለመቅረፍ በወረዳው ተወላጆች ነሐሴ 17 ቀን 2014 ዓ.ም በመዝገብ ቁጥር 6365 በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ተመዝግቦ የተመሰረተ የበጎ አድራጎት ድርጅት ነው፡፡ የጋበር አባል ይሁኑ፤ ጋበርን ይርዱ፡፡ Phone : +251 987 000 111 Email : [email protected]
Подписчики: 11,346
Онлайн: 735
Тип: supergroup
Язык: am