Safe City for Women & Girls ዓላማ፡ - “መልካም ምክር ከሌለ ዘንድ ሕዝብ ይወድቃል፤ በመካሮች ብዛት ግን ደኅንነት ይሆናል።” (መጽሐፈ ምሳሌ 11:14) የሚለውን ቃል መመሪያ በማድረግ ከተሞች ለሁሉም የህብረሰተሰብ ክፍሎች ምቹ እንዲሆኑ ለማድረግ ሴቶችና ሕጻናት ላይ የሚደርስን ጥቃት መከላከል የተጎዱትን በመንፈሳዊ አገልግሎት ማከም ሕብረተሰብን በክርስቲያናዊ አስተምህሮ ማበልጸግ
Подписчики: 562
Онлайн: 45
Тип: supergroup
Язык: am