ይህ የኮሬ ዞን ወንጌላውያን አማኞች አጠቃላይ ተማሪዎች ኅብረት ከ1990ዓም መጨረሻዎቹ ጀምሮ በተማሪዎች ልብ የተጸነሰ እና የተጀመረ ሰማያዊ የእግዚአብሔር ሀሳብ ያለበት ጽንስ ነዉ፡፡ኅብረቱም በተሃድሶ የቀጠለና አሁን ላይ ለብዙዎች እየተረፈ ያለ ኅብረት ነው፡፡ የኅብረቱም ፕሮግራም ዘውትር ማክሰኞ@11:00-1:00 ሰዓት በኬለ መሐል ከተማ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን አደራሽ ይደረጋል።
Subscribers: 795
online: 10
Type: supergroup
Language: am